‹‹… ያኔ በምወደው የጋዜጠኝነት ሙያ እየሰራሁ እቀጥላለሁ››
ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ (ከቃሊቲ እስር ቤት)
ጋዜጠኛ ኤሊያስ ገብሩ
ቅዳሜ ሰኔ 14 ቀን 2006 ዓ.ም ከታች በፎቶግራፍ የምንታይ [ፎቶግራፉን ያነሳው አብነት ረጋሳን ጨምሮ] ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ በዓለም የጋዜጠኞች እና የዜና አታሚዎች ማኅበር የዓመቱ የወርቅ ብዕር የ“pen Golden of freedom 2014″ ተሻላሚ በመሆኑ ‹‹እንኳን ደስ ያለህ›› ለማለት ኬክ አስጋግረን ወደቃሊቲ አምርተን ነበር፡፡ቁጥራችን መብዛቱ በቃሊቲ ያሉ ፖሊሶችን ግር ማሰኘቱ አልቀረም ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
(የልጆቻችሁ እስር አንጀታችሁን ላሳሰራችሁ)
ከሆሳዕና እስከ ማዕዶት
የተመላሾች ጉዳይ ...


