“ከሀገር በስተጀርባ” (ገሠሠ እንግዳ)
ገሠሠ እንግዳ
በኢትዮጵያ በህይወቴ ዘመን ሦስቱን ሥርዓቶች ማለት የዓፄ ኃይለሥላሴ፣ የኰለኔል መንግሥቱ ኃይለማሪያም እና የመለስ ዜናዊ መንግሥታት መልካቸው ብቻ ሳይሆን ተግባራቸውንም ጭምር ለማስተዋል ከበቁት ሰዎች ውስጥ አንዱ ነኝ። በተለይም በሀገራችን ለውጥ ለማምጣት “ዳቦ ለተራበ”፣ ”መሬት ላራሹ” የሚል ህያው መፈክር ይዞው “አትነሳም ወይ የግፍ አገዛዝ አይበቃህም ወይ?!” እያሉ በአደባባይ ወጥተው ይጮኹ ከነበሩት ተማሪዎች አንዱ ሁኘ ብዙ ውጣ ውረድ አልፈው እዚህ ከደረሱት ትውልድ አንዱ ነኝ። የወጣቱ አስራት አብርሃምን መጽሐፍ ሳነብ የቀሰቀሰብኝ ትዝታም ያ ያሳለፍኩት የአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የተማሪዎች እንቅስቃሴ የእሳትነት ዘመኔ ነበር። ሙሉውን አስነብበኝ ...
እንደ ግምገማ - ኩችዬ
እጅጋየሁ አወቀ
ፀሐፊ - ደረጀ ደምሴ
በኢትዮጵያ ዛሬ ዘጋቢ 


