የወያኔ የዝርፊያ ድርጊት - በኤርምያስ ለገሰ የመለስ ልቃቂት
ይገረም አለሙ
አዩትና ልቡ እንደሞተበት
አባቱ ቀየ ላይ ወርደው ጠመዱበት

የኤርምያስ ለገሰን የመለስ ልቃቂት መጽሐፍ እያነበብኩ ነው። የወያኔ የዝርፊያ ድርጅቶችን አይነትና ብዘት በተለያየ ግዜ በተለያየ መንገድ እየተነገረም እየተጻፈም ያውቃናቸው ቢሆንም ይህን ያህል ዝርፊያ መፈጸማቸውን የሚያውቅ ብዙ ሰው የነበረ አይመስለኝም። ኤርምያስ የካድሬነት ቆይታውም ሆነ የኮሙኒኬሽን ምኒስቴር ዲኤታነቱ ዘራፊዎቹን ድርጅቶች በቅርብ ለማወቅ ያስቻለው በመሆኑ የሚያስነብበን በመረጃ እና ማስረጃ የተረጋገጠ እውነት ልብ ያቆስላል። ከወያኔዎቹ ድፍረት የእኛ ዝም ብሎ ሀገር ማዘረፍ ጥያቄ ያጭራል ቁጭት ይፈጥራል። ግና እኛ ከሕወሓት በተቃራኒ የቆምን ነን የምንል ወገኖች ከአንድ ሳምንት የሚያልፍ ቁጭት፣ ንዴት፣ ምሬት፣ ወዘተ አያውቀንም እንጂ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




ክንፉ አሰፋ


