ኢትዮጵያና ኤርትራ ወደ ሠላም ወይስ ወደ ጦርነት?
በኢትዮጵያና ኤርትራ መካከል ሠላም ለማስከበርና ለማስፈን በሚል በሁለቱ ሀገራት ድንበር መሃከል ሰፍሮ የነበረው የተባበሩት መንግሥታት ሠላም አስከባሪ ቡድን (አንሚ) ባለፈው ሐምሌ 23 ቀን 2000 ዓ.ም. ተልዕኮው መገባደዱን ገልጾ ከሰፈረበት ጥሎ መውጣቱ አይዘነጋም። የአንሚ ውሳኔ በርካቶችን ያሳሰበ ጉዳይ ከመሆኑም በላይ ሁለቱ ሀገራት ወደ ሠላም ወይንስ ወደ ጦርነት ነው የሚያመሩት? የሚል ጥያቄ አስከትሏል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

በቅርቡ አሜሪካዊው ፕሮፌሠር ዶናልድ ሌቪን ”ኦባማ እና ኢትዮጵያ - ከተስፋ ማጣት ወደ መሪነት” በሚል በእንግሊዝኛ ያቀረቡትን ጽሑፍ በሀገር ውስጥ የሚታተመው ”እንቢልታ” የተሰኘው ጋዜጣ ወደ አማርኛ ተርጉሞ ለንባብ አብቅቶታል። ይህንኑ ትርጉም የኢትዮጵያ ዛሬ ታዳሚዎች በሀገራቸው ቋንቋ ቢያነቡት ለግንዛቤ ይረዳቸዋል በሚል እንደወረደ አቅርበነዋል። 


