ትግላችንን እንመርምር
አንዱዓለም ተፈራ
ከዚህ በፊት በተደጋጋሚ፤ “ትግላችን ወደፊት የሚሄደውና ለድል የሚበቃው፤ ሀገራዊ ራዕይ ይዘን፤ በአንድነት ስንሰለፍና ለአንድ ግብ ስንታገል ብቻ ነው!” በማለት አስፈላጊውን ውይይት ለማበረታታት ጽሑፎችን አቅርቤ ነበር። በዚህ ጽሑፍ ደግሞ፤ አሁን ያለንበትን በመመርመር፤ ወደፊት ለመሄድ፤ አሁንም ወሳኝ የሆነው፤ በአንድነት መነሳታችን መሆኑን አሰምርበታለሁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


እናት ኢትዮጵያም ስለልጆቿ አለቀሰች የሉምና!!





