የግል እጩ ተወዳዳሪዎች 50 ሺህ ብር ውሰዱ ተባሉ

Ethiopian Election 2021

7.4 ሚሊዮን ብር ለግል ተወዳዳሪዎች ሊሰጥ ነው

ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 16, 2021)፦ በዘንድሮው ምርጫ 2013 በግል ተወዳዳሪ የኾኑ እጩዎች ለእያንዳንዳቸው 50 ሺህ ብር የገንዘብ ድጋፍ እንዲደረግላቸው መወሰኑን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል። በዘንድሮው ምርጫ በግል ለመወዳደር የተመዘገቡት እጩዎች 148 ናቸው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በመጨረሻው የቅስቀሳ ቀን

PM Abiy Ahmed

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለምርጫ ቅስቀሳ ወደ ትውልድ መንደራቸው ሔዱ

ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 16, 2021)፦ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ወደ ትውልድ ቀያቸው የምረጡኝ ቅስቀሳ ለማድረግ ጅማ ከተማ ገብተዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የፓርቲዎች የምርጫ ቅስቀሳ ዛሬ ያበቃል

Ethiopian Election 2021

አንዳንድ የአዲስ አበባ መንገዶች ዝግ ይኾናሉ

ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 16, 2021)፦ የፖለቲካ ፓርቲዎች ለስድስተኛው አገራዊ ምርጫ 2013 ሲያካሒዱ የቆዩት ቅስቀሳ በዛሬው ዕለት (ረቡዕ ሰኔ 9 ቀን 2013 ዓ.ም.) የሚጠቃለል ሲሆን፤ በዚህም ምክንያት በአዲስ አበባ አንዳንድ የአዲስ አበባ መንገዶች ለአገልግሎት ዝግ ይኾናሉ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 የመንግሥትና የግል ተቋማት ሥራ ዝግ እንደሚኾን አስታወቀ

Ethiopian Election 2021

ሐረሪ እና ሶማሌ ክልልን አይመለከትም

ኢዛ (ማክሰኞ ሰኔ ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 15, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰኔ 14 ቀን 2013 ዓ.ም. በሚካሔደው ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ መንግሥታዊ እና መንግሥታዊ ያልኾኑ ተቋማት በዕለቱ ሥራቸው ዝግ እንደሚኾን አስታወቀ። ሐረሪ እና ሶማሌ ክልልን አይመለከትም።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ምክር ቤቱ ከግማሽ ትሪሊዮን ብር በላይ ረቂቅ በጀት ላይ ዛሬ መክሮ በጀቱን ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል

Ethiopian Parliament Building

ለመከላከያ ስድስት ቢሊዮን ብር ለ2013 ተጨማሪ በጀት ተመድቦ ነበር
የ2014 የአገሪቱ በጀት ከአምናው 59.3 ቢሊዮን ብር ብልጫ አለው

ኢዛ (ማክሰኞ ሰኔ ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 15, 2021)፦ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የፌዴራል መንግሥት የ2014 በጀት ዓመት የአገሪቱ በጀት ከግማሽ ትሪሊዮን ብር በላይ እንዲኾን ውሳኔ ያሳለፈበትን ረቂቅ በጀት ላይ፤ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ይወያይበታል። በጀቱንም ያጸድቃል ተብሎ ይጠበቃል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ