የኤርትራ ወታደሮች እየወጡ ነው
ከትግራይ አካባቢዎች ተንቀሳቅሶ ወደ ኢትዮ-ኤርትራ ድንበር መመለስ መጀመሩ ተዘገበ
ኢዛ (ሐሙስ ሰኔ ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 17, 2021)፦ የሕወሓት ቡድን በኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ላይ የፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ በተቀሰቀሰው ጦርነት ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ የነበረው የኤርትራ መከላከያ ሠራዊት ከኢትዮጵያ ግዛት መውጣት መጀመሩ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



