“አማራው ማንነቱን መሠረት አድርጎ መደራጀት አለበት!” ሙሉቀን ተስፋው
"የጥፋት ዘመን" መጽሐፍ ደራሲና ጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው፤ ከSBS ጋር በአዲሱ መጽሐፋቸው ዙሪያ ቃለምልልስ አድርገዋል። ለማድመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
"የጥፋት ዘመን" መጽሐፍ ደራሲና ጋዜጠኛ ሙሉቀን ተስፋው፤ ከSBS ጋር በአዲሱ መጽሐፋቸው ዙሪያ ቃለምልልስ አድርገዋል። ለማድመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
የቀድሞው የኦሮሚያ ፕሬዝዳንት የነብሩት ጁነዲን ሳዶ ከቪኦኤዋ ጋዜጠኛ ጽዮን ግርማ ቃለምልልስ አድርገዋል። አቶ ጁነዲን እ.ኤ.አ. ኦክቶበር 11 ቀን 2012 ሀገር ጥለውና ኢህአዴግን ከድተው መሸሻቸው አይዘነጋም። አቶ ጁነዲን ከነበራቸው ከፍተኛ የመንግሥት ሥልጣን ውስጥ የፌደራል መንግሥቱ የመገናኛ እና ትራንስፖርት ሚንስትር፣ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ሚንስትር እና የሲቪል ሰርቪስ ሚንስትር ሆነው ማገልገላቸው ይታውሳል።
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5
ተላላኪው ማነው ታማኝ በየነ ከጋዜጠኛ ሲሳይ አጌና ጋር በመወያየት በተለይ ህወሃት መራሹ የኢህአዴግ መንግስት ተቀናቃኞቹን ማጥቂያ በማድረግ "የኤርትራ ተላላኪዎች" የሚላቸውን ተቃዋሚዎች የተለያዩ አዋጆችን በማወጅ ሲወነጅል መሰንበቱ ይታወቃል። ታማኝ በየተ በዚህ ዙሪያ በምስልና በድምጽ የተደረፉ መረጃዎችን በማጣቀስ ተላላኪው ማን ነው? ይላል። ምላሹን ከቃለምልልሱ ያገኙታል።
(ቪድዮውን ለመመልከት የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
ቆይታ ከከፍተኛ አብራሪ ካፒቴን ተሾመ ተንኮሉ ጋር በተለይ በአቶ አንዳርጋቸው ጠለፋና ሊደርስባቸው ከሚችሉ እንግልቶች ዙሪያ (ቃለ ምልልሱን ለማዳመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
የኩቤክና የአውስትራሊያ ሊቀ ጳጳስ የሆኑትና የአውሮፓና የምስራቅ አፍሪካ ም/ሊቀ ጳጳስ ብጹእ አቡነ መቃርዮስ በተለይ ለሃዋርያዊ ስራ አገልግሎት በቫንኩቨር ካናዳ በተገኙ ጊዜ ከተክለሚካኤል አበበ ጋር ቃለ ምልልስ አድርገዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5
አቶ ሃብታሙ አያሌው ከቫንኩቨር ካናዳ ዘወትር ቅዳሜ ከሚተላለፈው መለከት ራዲዮ ጋር ቆይታ አድርጓል።
(ሙሉ ቃለ ምልልሱን ለማዳመጥ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!)