Ethiopian Birr notes

የኢትዮጵያ የብር ኖቶች

የብር ኖቶች ላይ መጻፍም ኾነ ምልክት ማድረግ ተከለከለ

ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፪ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 18, 2020)፦ የብር ኖቶችን በአግባቡ አለመያዝ ሊያስጠይ የሚችልበት አዲስ መመሪያ ተግባራዊ ማድረጉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት አስታወቀ።

የባንኩ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ ዛሬ ማክሰኞ ነኀሴ 12 ቀን 2012 ዓ.ም. እንዳስታወቁት፤ በብር ኖቶች ላይ መጻፍ ወይም ምልክት ማድረግና ብርን በአግባቡ አለመያዝ ከዚህ በኋላ ያስቀጣል። (ኢዛ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ