በአ.አ. ውጭ ጉዳይ መ/ቤት አካባቢ በደረሰ ፍንዳታ ሦስት ሰዎች ሞቱ
ሁለት ቆሰሉ፣ አምስት ተረፉ
Ethiopia Zare (ማክሰኞ ግንቦት 12 ቀን 2000 ዓ.ም. May 20, 2008)፦ ዛሬ ማምሻውን አዲስ አበባ ውስጥ በሚገኘው የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ ሪፑብሊክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት አካባቢ ሚኒባስ ውስጥ በተከሰተ ፍንዳታ የሰው ሕይወት ማለፉን ከአዲስ አበባ ለኢትዮጵያ ዛሬ የደረሰው ጥቆማ አስረዳ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...




