ኮ/ል መንግሥቱን ጨምሮ ሃያ የደርግ ባለሥልጣናት የሞት ፍርድ ተፈረደባቸው
(ተጨማሪ ጥንቅር የታከለበት ዘገባ ስለሆነ ያንብቡት!!!)
- ይግባኛቸው ውድቅ ተደረገ
- በሰበር ችሎት ይግባኝ ማለት ይችላሉ

Ethiopia Zare (ሰኞ ግንቦት 18 ቀን 2000 ዓ.ም. May 26, 2008)፦ በፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በይግባኝ ሲታይ የነበረው የደርግ ባለሥልጣናት የፍርድ ሂደት በሃያዎቹ ላይ ሞት በመፍረድ ዛሬ መጠናቀቁን የኢትዮጵያ ዛሬ ዘጋቢ ከአዲስ አበባ ከላከው ሪፖርት ለመረዳት ችለናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



