ሰባት የመንግሥት ድርጅቶች በ780 ቢሊዮን ብር እዳ መዘፈቃቸው ተረጋገጠ
የአብዛኛውን ብድር የወሰዱት ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ነው
ኢዛ (ዓርብ መጋቢት ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 26, 2021)፦ ከፍተኛ የአገር ውስጥ ብድር ካለባቸው የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ውስጥ ሰባቱ ብቻ ከ780 ቢሊዮን ብር በላይ (ከ19 ቢሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ) እዳ እንዳለባቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



