የሱዳን ትንኮሳ ብሷል
ድንበር ጥሳ በያዘችው መሬት ላይ ግንባታዎች ማካሔድ ጀምራለች
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 15, 2021)፦ የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራይ ያካሔደውን የሕግ ማስከበር ዘመቻ ማጠናቀቁን ካስታወቀ በኋላ፤ ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር ጥሳ በመግባት የያዘችውን መሬት ከመልቀቅ ይልቅ፤ በቦታው ላይ ይዞታዋን የማጠናከር ተግባር ስለመቀጠልዋ እየተነገረ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



