የፀሐይ ባንክ ምሥረታ እየተካሔደ ነው
ከ730 ሚሊዮን ብር በላይ የተከፈለ ካፒታል ይዟል
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 18, 2021)፦ ወደ ሥራ ይገባሉ ተብለው ከሚጠበቁ የግል ባንኮች መካከል አንዱ የሚኾነው ፀሐይ ባንክ፤ ይፋዊ ምሥረታ በሼራተን አዲስ እያካሔደ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 18, 2021)፦ ወደ ሥራ ይገባሉ ተብለው ከሚጠበቁ የግል ባንኮች መካከል አንዱ የሚኾነው ፀሐይ ባንክ፤ ይፋዊ ምሥረታ በሼራተን አዲስ እያካሔደ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ በትግራይ ክልል የኤሌክትሪክ ኃይል አገልግሎት ዳግም ሙሉ ለሙሉ መቋረጡ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ ከተቋቋመበት ግዜ አንስቶ የፓርቲው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ በመኾን ሲያገለግሉ በቆዩት በአቶ ነብዩ ስሑል ሚካኤል ምትክ አዲስ ኃላፊ ተሾመ። የትግራይ ክልል ብልጽግና ጽሕፈት ቤት የመጀመሪያው ኃላፊ በመኾን ሲያገለግሉ የቆዩትን አቶ ነብዩን ተክተው የጽ/ቤት ኃላፊ በመኾን የተሾሙት አቶ ሃፍታይ ገብረእግዚአብሔር መኾናቸው የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት አስታውቀዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ መዳረሻውን አዲስ አበባ ያደረገና ከመቀሌ የተጫኑ 207 ፈንጂዎች በመጓጓዝ ላይ እንዳለ ወልዲያ በሚገኝ ጉምሩክ ኬላ ላይ ተያዘ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ በሰሜን ዕዝ ላይ በተሰነዘረው ጥቃት ላይ ተሳትፈዋል ተብለውና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የሚገኙ አራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ላይ ሲያካሒድ የነበረው የወንጀል ምርመራ ማቋረጡን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ ማኬንዚ የተባለው የአሜሪካ ኩባንያ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አጠቃላይ አደረጃጀት ለመቀየር የሚያስችለውን ጥናትና አዲስ መዋቅር ለማዘጋጀት የወጣውን ዓለም አቀፍ ጨረታ ማሸነፉ ተገለጸ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በስድስት ወር ውስጥ ከ7.4 ቢሊዮን ብር በላይ አተረፍኩ አለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 15, 2021)፦ በአዲስ አበባ በአንድ ግለሰብ መጋዘን ውስጥ በሕገወጥ መንገድ ተከማችቶ የተገኘው ሁለት ሚሊዮን ጄሪካን ፓልም የምግብ ዘይት፤ ሸሽጎ ያስቀመጠው ማን እንደኾነ ሳይታወቅ ለሸማች ማኅበራት እየተሰራጨ መኾኑ ተገጸለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 15, 2021)፦ “ወለጋ የኦሮሞ ሕዝብና ለኢትዮጵያ ነፃነትህ ሕልውና ተምሳሌት ነው” ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 15, 2021)፦ በኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አመራር አባላት መካከል ያለውን አለመግባባት ለመፍታት የተለያዩ ማጣራቶች ሲያደርጉ መቆየቱ የሚታወስ ቢኾንም፤ ግንባሩ በቀጣዩ ምርጫ (ምርጫ 2013) የመሳተፍ እድል 50 በመቶ መኾኑን የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 15, 2021)፦ በቀጣዩ አገራዊ ምርጫ (ምርጫ 2013) በዋናነት ተፎካካሪ እንደሚኾኑ ከሚጠበቁት ተፎካካሪ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የኾነው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ (ኢዜማ) በደብረዘይት (ቢሾፍቱ) ከተማ የአድአ ምርጫ ወረዳ 1 ሊቀመንበሩ እንደተገደለበት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...