በአፋሮችና በኢሳዎች ግጭት አራት ሰዎች ተገደሉ
ከሟቾች አንዱ የወረዳው አስተዳዳሪ ናቸው
Ethiopia Zare (እሁድ ሰኔ 8 ቀን 2000 ዓ.ም. June 15 2008)፦ ኀሙስ ዕለት "ገዳማይት" በተባለ መንደር በአፋሮችና በኢሳዎች መካከል በተቀሰቀሰ የጎሣ ግጭት አራት ሰዎች ሲሞቱ፣ ብዛት ያላቸው ለከባድና ለቀላል የመቁሰል አደጋ መዳረጋቸውን ከኢትዮጵያ የደረሰን ሪፖርት ያስረዳል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



