ከታክስ ማጭበርበር ጋር የተያያዘ ሊበላ የነበረ 24 ቢሊዮን ብር ዳነ
1.7 ቢሊዮን ብር ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ ከታክስ ማጭበርበር እና ስወራ ጋር በተያያዘ ሊመዘበር የነበረ ከ24 ቢሊዮን ብር በላይ የአገር ሀብት መታደግ መቻሉን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ ከታክስ ማጭበርበር እና ስወራ ጋር በተያያዘ ሊመዘበር የነበረ ከ24 ቢሊዮን ብር በላይ የአገር ሀብት መታደግ መቻሉን የፌዴራል ፖሊስ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ አሜሪካ በታላቁ የህዳሴ ግድብ ዙሪያ ሦስቱ የተፋሰሱ አገሮች በሚያደርጉት ድርድር ውስጥ ከዚህ በኋላ ካልተጠየቅኹ በአደራዳሪነት አልገባም ማለትዋ ተሰማ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) እና ባልደራስ ለእውነተኛ ዴሞክራሲ (ባልደራስ) ለምርጫ 2013 በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት በማድረግ ተፈራረሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ የሲሚንቶ፣ የብረታብረትና የሌሎች የኮንስትራክሽን ግብአቶች ላይ የተፈጠረው እጥረት፤ በግንባታ ሥራዎች ላይ ከፍተኛ ጫና እያሳደረ መኾኑን የኢትዮጵያ ኮንስትራክሽን ሥራ ተቋራጮች ማኅበር አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ በደቡብ ክልል በዘንድሮው ምርጫ 2013 ለመወዳደር የተመዘገቡ በደቡብ ክልል ፖሊስ በእስር ላይ የነበሩ ሁለት የግል እጩ ተወዳዳሪዎች ከእስር መለቀቃቸው ተገለጸ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰሞኑን ግለሰቦቹ በደቡብ ክልል በሁለት የምርጫ ክልሎች የግል እጩ ተወዳዳሪዎች በመኾን የተመዘገቡ በመኾኑ መታሰራቸው ሕጋዊ አለመኾኑን ለክልሉ ፖሊስ አስታውቆ እንደነበር ይታወሳል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ በሁለት ቡድኖች ተከፍሎ ሲወዛገብ የቆየውና በዘንድሮ ምርጫ መሳተፍ አለመሳተፉን ለማወቅ አስቸጋሪ የኾነው የኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) አንደኛው ቡድን ምርጫ ቦርድ ቀን ካራዘመልኝ ወደ ምርጫው (ምርጫ 2013) በመግባት ልወዳደር እችላለሁ ማለቱ ተሰማ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ መጋቢት ፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 17, 2021)፦ በሰሜን ዕዝ ጦር ራዲዮ መገናኛን ለሕወሓት ቡድን በመስጠት፤ በሰሜን ዕዝ ላይ ጥቃት እንዲደርስ በማድረግ እና በተያያዥ ወንጀለኞች ተጠርጥረው ጉዳያቸው እየታየ ያለው እነ ሜጀር ጀነራል ገብረመድኅን ፍቃዱ ያቀረቡት የዋስትና ጥያቄ ውድቅ ኾኖ ወደ ማረሚያ ቤት ይውረዱ ተባለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ በተለያዩ ቡድኖች ተከፋፍሎ ውዝግብ ውስጥ የቆየው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር (ኦነግ) አዲስ ሊቀመንበር መምረጡን አስታወቀ። ኦነግን በሊቀመንበርነት እንዲመሩ የተመረጡት አቶ አራርሶ ቢቂላ ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ በኢትዮጵያ ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ ለማሳወቅ እና በተሳሳተ መረጃ በኢትዮጰያ ላይ ጫና ለማሳደር እየተደረገ ያለውን ጥረት የተቃወሙ በስዊዘርላንድ የሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን በጄኔቭ ጎዳና ድምፃቸውን አሰሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ በማኅበረሰቡ ውስጥ በከፍተኛ የመባዛት ደረጃ ላይ እንደሚገኝ እና በቫይረሱ ተይዘው የሚሞቱ ሰዎች 89 በመቶ ጭማሪ ማሳየቱን የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዛሬ ሰኞ መጋቢት 6 ቀን 2013 ዓ.ም. ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...