የደቡብ ክልል ፖሊስ ያሰራቸውን ሁለት የግል እጩ ተወዳዳሪዎችን እንዲፈታ ምርጫ ቦርድ ጠየቀ
በኢትዮጵያ ምርጫ ሕግ መሠረት እጩ ተወዳዳሪዎች ምርጫው እስኪያልቅ ድረስ የማይያዙና ሕገወጥ ድርጊት ፈጽመው ከኾነም ሕጋዊ እርምጃ የሚወሰድባቸው የምርጫው ውጤት ከታወቀ በኋላ ነው
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 15, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የደቡብ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያሰራቸውን ሁለት የግል እጩ ተወዳዳሪዎችን እንዲፈታ ጠየቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



