አፋሮች ለጄኔራሎቹ ከፍተኛ የጦር ሜዳ ኒሻን ሸለሙ
ቤት መሥሪያ ቦታም ተበርክቶላቸዋል
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 22, 2021)፦ በትግራይ ክልል በተካሔደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ በስኬት ለመሩት የጦር መሪዎች “መላሳይ” የተባለ የጦር ማዕረግ ስያሜ የያዘ የክብር ኒሻን እና የቤት መሥሪያ ቦታ ከአፋር ክልላዊ መንግሥት ተሸለሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 22, 2021)፦ በትግራይ ክልል በተካሔደው የሕግ ማስከበር ዘመቻ በስኬት ለመሩት የጦር መሪዎች “መላሳይ” የተባለ የጦር ማዕረግ ስያሜ የያዘ የክብር ኒሻን እና የቤት መሥሪያ ቦታ ከአፋር ክልላዊ መንግሥት ተሸለሙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 22, 2021)፦ በዛሬው ዕለት ከቀድሞ የሕወሓት ከፍተኛ አመራሮች ውስጥ አቶ ስብሃት ነጋ፣ አዲስ ዓለም ባሌማ፣ አምባሳደር አባይ ወልዱ እና ሌሎች ተጠርጣሪዎች በዛሬው ቀጠሮ ፍ/ቤት ቀርበዋል። ፍ/ቤት የቀረቡት የዓቃቤ ሕግ የቅድመ ምርመራ ምስክር ለመስማት ሲሆን፤ ተጠርጣሪዎቹ የተለያዩ አቤቱታዎችን ያቀረቡበት ኾኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ መጋቢት ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 22, 2021)፦ ከሰሞኑ የሰው ሕይወት የቀጠፈው፣ ሀብት እና ንብረት ያወደመው የአጣየ እና የአጎራባች አካባቢዎች ጥቃትን ተከትሎ የተፈጠረው የጸጥታ ችግር አሁንም ያለ ሲሆን፤ በዛሬው ዕለት የእንደ ሸዋ ሮቢት ያሉ ከተሞች የተለያዩ አገልግሎት ተቋማት ተዘግተው ውልውዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 21, 2021)፦ በአጣየና በአካባቢው በተደራጀ ሁኔታ ጥቃት ያደረሰው የታጠቀ ኃይል አሁንም ተኩስ መግጠሙንና ጥቃቱን ወደ ማጀቴ፣ ሰንበቴና ሸዋ ሮቢት አካባቢዎች ለማስፋት እየሞከረ መኾኑን የአማራ ክልል ሰላምና ደኅንነት ቢሮ ኃላፊ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 21, 2021)፦ በየትኛውም የሕግ ማስከበር ተግባር የመከላከያ ሠራዊታችንን እሴቶች የማይወክል ተግባር የሚፈጽሙትን ተጠያቂ ማድረግ፤ ኃላፊነታቸውን በአግባቡ የሚወጡትን መሸለም እንደሚገባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ መጋቢት ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 21, 2021)፦ የአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እና የኦሮሚያ ብሔረሰብ አስተዳደር ሕዝቦች ለዘመናት በሰላም የኖሩና እየኖሩ እያለ፤ አገር ሰላም እንዳትኾን በንጹሐን ላይ የፈጸሙት ጥቃት ፍጹም ተቀባይነት የሌለው፣ አደገኛና ከባድ ወንጀል ነው ሲል የአማራ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ መጋቢት ፲፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 20, 2021)፦ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ በአጣየ እና አካባቢው ከትናንት ምሽት ጀምሮ የኦነግ ሸኔ ቡድን ጥቃት በማድረስ ላይ ስለመኾኑና በአሁኑ ወቅትም በአካባቢው የተኩስ ልውውጥ እየተካሔደ መኾኑ እየተሰማ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ የኮሮና ቫይረስ (ኮቪድ 19) በኢትዮጵያ መገኘቱ ከተገለጸ ወዲህ ከፍተኛ የተባለው እና በ24 ሰዓት 2,057 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸውን የሚያመለክት ሪፖርት ይፋ ኾነ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ ከለውጡ በኋላ በብርቱ ሲፈለጉ የነበሩት የቀድሞው ድኅንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ መሞታቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ መጋቢት ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 18, 2021)፦ በትግራይ ክልል ከሕግ ማስከበር ዘመቻው ጋር በተያያዘ 270 የሚኾኑ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን እና በማይካድራው ጭፍጨፋ ከሚፈለጉት ውስጥም 137ቱን መያዙን የፌዴራል ፖሊስ ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...