የብሮድካስት ባለሥልጣን ዳይሬክተር ሥራ ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸው ተነገረ
ምክንያታቸው ይፋ አልተደረገም
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 8, 2021)፦ ባለፉት ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በመኾን ሲያገለግሉ የቆዩት ዶክተር ጌታቸው ድንቁ ሥራ ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸው እየተነገረ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 8, 2021)፦ ባለፉት ሦስት ዓመታት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር በመኾን ሲያገለግሉ የቆዩት ዶክተር ጌታቸው ድንቁ ሥራ ለመልቀቅ ጥያቄ ማቅረባቸው እየተነገረ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ የካቲት ፳፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 8, 2021)፦ የርክክብ ጊዜው የዘገየው የ40/60 ባለእድለኞች ዛሬ ቁልፍ መረከብ መጀመሩ ተገለጸ። ግንባታቸው የዘገየው የ40/60 መኖሪያ ቤቶች በተለያየ ዙር ለባለእድለኞች እጣ የወጣ ቢኾንም ቤቱን መረከብ ሳይችሉ ለዓመታት ቆይተዋል። ይህም ለግንባታው ሙሉ ለሙሉ የከፈሉ የቤት ፈላጊዎችን ሲያማርር መቆየቱ አይዘነጋም።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 6, 2021)፦ የነዳጅ የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ክለሳ ተደርጎ ባለፈው ወር ይሸጥ ከነበረው ዋጋ ጨምሮ አዲስ የመሸጫ ዋጋ ተግባራዊ መኾን ጀመረ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 6, 2021)፦ የለውጡን ፈለግ እና መደመር ያለፈበትን መንገድ እንደሚዳስስ የተነገረለት “የመደመር መንገድ” በሚል ርዕስ በጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ የተጻፈው አዲስ መጽሐፍ ገበያ ላይ ዋለ። ክፍል ሁለት የሚል ርዕስ ባይሰጠውም፤ ከዚህ ቀደም ጠቅላይ ሚኒስትሩ የጻፉትና “መደመር” የሚል ርዕስ የነበረው መጽሐፋቸው ሁለተኛው ክፍል እንደኾነ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፳፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 6, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በትግራይ ክልል አሮጌ የብር ኖቶችን የመቀየሪያ ጊዜ የመጨረሻ ያለውን ቀነ ገደብ አስቀመጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ የካቲት ፳፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 5, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የሁለተኛው ዙር የእጩዎች ምዝገባ እስከ የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም. ድረስ መራዘሙን ዛሬ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፳፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 4, 2021)፦ በኢትዮጵያዊው ባለሀብት አቶ ብዙአየሁ ታደለ ባለቤትነት የሚታወቀው ኢስት አፍሪካ ሆልዲንግ፤ ከሁለት ነጥብ ሁለት ቢሊዮን ዶላር በላይ ከቻይና ሸሪኩ ጋር በመኾን የሚያገነቡት የለሚ ናሽናል ሲሚንቶ አክሲዮን ማኅበር የመሠረት ድንጋይ ተቀመጠ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 3, 2021)፦ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀጣዩ ምርጫ 2013 ይሳተፋሉ ተብሎ ከሚጠበቁት የፖለቲካ ፓርቲዎች ውስጥ እስካሁን ተወዳዳሪ እጩዎቻቸውን ያቀረቡት 15 ብቻ ናቸው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 3, 2021)፦ የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) በቀጣዩ ምርጫ 2013 ላይ ተሳታፊ እንደማይኾን አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፳፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. March 3, 2021)፦ የትግራይ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ ግብረኃይል በጄኔራል ዮሐንስ ገብረመስቀል አመራር እየታገዘ የመልሶ ግንባታና የማረጋጋት ሥራው እንዲቀጥል መወሰኑ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...