የኢትዮጵያን ንግድ ባንክ የብድር ወለድ ምጣኔውን አሳደገ
በሁሉም አገልግሎቶቹ ላይ ዋጋ ጭማሪ አድርጓል
ለቤቶች የሚሰጥ ብድር ወለድ ወደ 10.5 በመቶ ከፍ ብሏል
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 13, 2021)፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር ወለድ ምጣኔውን ጨምሮ በሁሉም አገልግሎቶች ክፍያ ላይ የዋጋ ጭማሪ አደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ የካቲት ፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 13, 2021)፦ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የብድር ወለድ ምጣኔውን ጨምሮ በሁሉም አገልግሎቶች ክፍያ ላይ የዋጋ ጭማሪ አደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 11, 2021)፦ ለስድስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ ለእጩዎች ምዝገባ የሚያገለግሉ ሰነዶችና ቁሳቁሶች በትናንትው ዕለት (ረቡዕ የካቲት 3 ቀን 2013 ዓ.ም.) ማሠራጨት እንደጀመረ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ የካቲት ፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 11, 2021)፦ የአገሪቱ የዋጋ ግሽበት ከ20 በመቶ በላይ በኾነበትና ሊቀንስ ባልቻለበት በዚህ ወቅት፤ የነዳጅ ዋጋ ላይ የተደረገው ጭማሪ የኑሮ ውድነት ሊያባብሰው እንደሚችል ተጠቆመ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 10, 2021)፦ የሕወሓት ቡድን መወገድ ለምሥራቅ አፍሪካ ሰላም ወሳኝ መኾኑንና ይህ አምባገነን ቡድን መወገዱ ለአካባቢው ተስፋን ያሳየ መኾኑን ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ታኅሣሥ ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 30, 2020)፦ ትናንት በመቀሌ ከተማ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሥራ መጀመሩን ተከትሎ በትግራይ ክልል ተቋርጦ የነበረው ከ100 ሺህ ብር በታች የአሮጌ ብር ኖቶች ቅያሬ መጀመሩ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ታኅሣሥ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 29, 2020)፦ በትግራይ ክልል የተቋረጠውን የባንክ አገልግሎት መልሶ ለማስጀመር ሲደረግ የቆየው ጥረት ተሳክቶ፤ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመቀሌ ውስጥ ዛሬ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ታኅሣሥ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 29, 2020)፦ የትግራይ ብልጽግና ፓርቲ መቀሌ ሰማዕታት ሐውልት ውስጥ በሚገኘው የቀድሞው የሕወሓት ጽሕፈት ቤትን በመረከብ በትግራይ ሥራውን በይፋ ስለመጀመሩ ተገለጸ። የትግራይ ወጣት በክልሉ የተፈጠውን የተስፋ እድል ይጠቀም ዘንድ ጥሪ ቀርቧል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ታኅሣሥ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 29, 2020)፦ አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የቦርድ ሊቀመንበር ሌተናል ጄኔራል ጻድቃን ገብረትንሣይ በሌሉበት ጠቅላላ ጉባዔውን አካሔደ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 18, 2020)፦ ቀድሞ ይጠራበት የነበረውን ስያሜ በመቀየር “ግንቦት 20 ኤርፖርት” በሚል ሲጠራ የነበረው የባሕር ዳር ኤርፖርት ስያሜ ወደቀደመው መጠሪያ እንዲመለስ ተወስኗል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ታኅሣሥ ፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. December 18, 2020)፦ በኦነግ ሊቀመንበር እና በሌሎች የኦነግ የአመራር አባላት መካከል በተፈጠረው አለመግባባት ላይ ከሁለቱም ወገኖች የቀረቡለትን መረጃዎች በመመርመር ውሳኔ ማሳለፉን የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...