የአራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች የወንጀል ምርመራ ተቋረጠ
ከእስር የተለቀቁት የወንጀል ተሳትፎአቸው ዝቅተኛ በመኾኑ ነው
ኢዛ (ረቡዕ የካቲት ፲ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. February 17, 2021)፦ በሰሜን ዕዝ ላይ በተሰነዘረው ጥቃት ላይ ተሳትፈዋል ተብለውና በተለያዩ ወንጀሎች ተጠርጥረው በቁጥጥር ሥር የሚገኙ አራት ከፍተኛ የጦር መኮንኖች ላይ ሲያካሒድ የነበረው የወንጀል ምርመራ ማቋረጡን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ወንጀል ምርመራ ቢሮ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



