የ2013 ዓ.ም. 1ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች
የዓመቱ አንደኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች
ኢዛ (ከመስከረም 4 - 10 ቀን 2013 ዓ.ም.) ያሳለፍነው ሳምንት መሪ ዜና ኢትዮጵያ የመገበያያ ገንዘብዋ የኾነውን የብር ኖት ለውጥ ማድረጓ ነው። ከዚህ ዜና ባሻገር ከሳምንቱ አነጋጋሪና ትኩረት ሳቢ ዜናዎች ውስጥ የጤና ሚኒስትሯ ቀጣዩን ምርጫ በጥንቃቄ ማድረግ ይቻላል የሚል ሪፖርት ለፓርላማ ማቅረባቸው ተጠቃሽ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



