ለአቶ ልደቱ የተፈቀደው ዋስትና ታገደ

Lidetu Ayalew

ዋስትናውን ያገደው የኦሮሚያ ጠ/ፍ/ቤት ምሥራቅ ሸዋ ተዘዋዋሪ ምድብ ችሎት ነው

ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 24, 2020)፦ ያልተፈቀደ የጦር መሣሪያ በመያዝ ወንጀል በምሥራቅ ሸዋ ዞን ክስ የተመሠረተባቸውና ከትናንት በስቲያ (ማክሰኞ መስከረም 12 ቀን 2013 ዓ.ም.) በ100 ሺህ ብር ዋስትና እንዲለቀቁ የተፈቀደላቸው አቶ ልደቱ አያሌው የተሰጣቸው የዋስትና ፈቃድ ታገደ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አቶ ልደቱ በአስቸኳይና ያለምንም ቅድመ ሁኔት ይፈቱ ሲሉ የሰብአዊ መብት ኮሚሽነር አስታወቁ

Lidetu Ayalew (L), Ethiopian Human Rights Commission (M), Dr. Daniel Bekele (R)

“አላስፈላጊ እስር ማስቀረትና የሰብአዊ መብት ይከበር!” ዶ/ር ዳንኤል በቀለ

ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 24, 2020)፦ በፍርድ ቤት ውሳኔ በ100 ሺህ ብር ዋስ ከእስር እንዲፈቱ የተወሰነላቸው አቶ ልደቱ አያሌው፤ ያለምንም ቅድመ ሁኔት ከእስር መፈታት እንዳለባቸው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ አሳሰቡ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በመተከል ዞን ኮማንድ ፖስት ለሦስት ወር እንደሚቀጥል ተገለጸ

Benishangul Gumuz

ኮማንድ ፖስቱ በመከላከያ ሠራዊት በበላይነት ይመራል

ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 24, 2020)፦ በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለአንድ ዓመት ቆይቶ የነበረው የኮማንድ ፖስት በመተከል ዞን ለሦስት ወሮች እንዲቀጥል ተወሰነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አሥር የአማራና የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች በአሥር ጉዳዮች ተስማማን አሉ

አሥር የአማራና የኦሮሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች

ተስማምተውበታል በተባሉት አሥር ነጥቦች ፊርማቸውን አስቀምጠዋል

ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 23, 2020)፦ አሥር የአማራና የኦሮሞ የፖለቲካ ፓርቲዎች በጋራ የፖለቲካ አቋሞች ላይ ስምምነት በመድረስ መፈራረማቸው ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የመስቀል ደመራና የኢሬቻ በዓላት ላይ ያለ ይለፍ መታደም እንደማይቻል ተገለጸ

አቡነ ማቲያስ

ፓትሪያርኩ ደመራ ከአምስት ሺህ ባልበለጡ ሰዎች ይከበራል አሉ

ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 23, 2020)፦ በመስቀል ደመራና በኢሬቻ በዓል ላይ ይለፍ ያልያዘ እንደማይታደምና የበዓሉ ተሳታፊ የሚኾኑ ባጅ የተሰጣቸው ብቻ መኾኑን ፖሊስ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በሰበታ አልጋ ሥር ተሸሽጎ የነበረ 3.75 ሚሊዮን ብር ተያዘ

ሕገወጥ ገንዘብ

2,950 ዶላር እና የተለያዩ ገንዘቦችም ተይዘዋል
ገንዘቡ የተገኘው ፓኪስታናዊ ከተከራየበት ቤት ውስጥ ነው

ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 23, 2020)፦ በሰበታ ከተማ በሕገወጥ መንገድ በአንድ ቤት ውስጥ ከ3.75 ሚሊዮን ብር በላይ እና ሌሎች የተለያዩ አገር ገንዘቦች ተያዙ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮ ቴሌኮም ከታክስ በፊት 28.1 ቢሊዮን ብር አተረፈ

Ethio Telecom

ይህ ትርፍ ከሁሉም የመንግሥት ድርጅቶች ካገኙት ይበልጣል
ለውጭ እዳ 10.2 ቢሊዮን ብር ከፍሏል
15.3 ቢሊዮን ብር ለመንግሥት ገቢ አድርጓል

ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 23, 2020)፦ በመንግሥት ይዞታ ሥር ከሚገኙት ግዙፍ ተቋማት መካከል አንዱ የኾነው ኢትዮ ቴሌኮም፤ በተጠናቀቀው 2012 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 28.1 ቢሊዮን ብር ማትረፉን የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ኤጀንሲ አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ዛሬም አቶ ልደቱ አያሌው አልተፈቱም

Lidetu Ayalew

ፖሊስ ያሰርኳቸው በአደራ ነው ብሏል

ኢዛ (ረቡዕ መስከረም ፲፫ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 23, 2020)፦ ትናንት በ100 ሺህ ብር ዋስትና ከእስር እንዲለቀቁ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት የፈቀደላቸው አቶ ልደቱ አያሌው እስካሁን አለመለቀቃቸው ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምርጫው እንዲካሔድ ወሰነ

የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ ምርጫ ቦርድና ኮሮና ቫይረስ

ትምህርት ለማስጀመር የሚያስችል ውሳኔ ነገ ይወሰናል
በኮቪድ 19 ምክንያት የተዘጉ ድንበሮች ይከፈታሉ

ኢዛ (ማክሰኞ መስከረም ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 22, 2020)፦ በኮቪድ 19 ወረርሽኝ ምክንያት ሳይካሔድ የቀረውን ስድስተኛውን አገራዊ ምርጫ (ምርጫ 2012) እንዲካሔድ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ውሳኔ አሳለፈ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በመጨረሻም አቶ ልደቱ በ100 ሺህ ብር ዋስ ይፈቱ ተባለ፤ ነገ ይፈታሉ

Lidetu Ayalew (Photo: Addis Fortune)

የተከሰሱበትን ጉዳይ ለማየት ፍርድ ቤቱ ለመስከረም 20 ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል

ኢዛ (ማክሰኞ መስከረም ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 22, 2020)፦ የምሥራቅ ሸዋ ዞን ከፍተኛ ፍርድ ቤት አቶ ልደቱ አያሌው የጠየቁትን ዋስትና በመፍቀድ በ100 ሺህ ብር አስይዘው እንዲፈቱ ወሰነ። ነገ ይፈታሉ ተብሎ ይጠበቃል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ