ለአቶ ልደቱ የተፈቀደው ዋስትና ታገደ
ዋስትናውን ያገደው የኦሮሚያ ጠ/ፍ/ቤት ምሥራቅ ሸዋ ተዘዋዋሪ ምድብ ችሎት ነው
ኢዛ (ሐሙስ መስከረም ፲፬ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. September 24, 2020)፦ ያልተፈቀደ የጦር መሣሪያ በመያዝ ወንጀል በምሥራቅ ሸዋ ዞን ክስ የተመሠረተባቸውና ከትናንት በስቲያ (ማክሰኞ መስከረም 12 ቀን 2013 ዓ.ም.) በ100 ሺህ ብር ዋስትና እንዲለቀቁ የተፈቀደላቸው አቶ ልደቱ አያሌው የተሰጣቸው የዋስትና ፈቃድ ታገደ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



