በኮሮና ቫይረስ የሟቾች ቁጥር 14 ደረሰ
የተጠቂዎች ቁጥር ወደ 1,344 ከፍ ብሏል
ኢዛ (ማክሰኞ ግንቦት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. June 2, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ወረርሽኝ የሞቱ ሰዎች ቁጥር አሥራ አራት መድረሱንና ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 87 አዳዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስትር አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ግንቦት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. June 2, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ወረርሽኝ የሞቱ ሰዎች ቁጥር አሥራ አራት መድረሱንና ባለፉት 24 ሰዓታት በተደረገ ምርመራ 87 አዳዲስ የቫይረሱ ተጠቂዎች መገኘታቸውን የጤና ሚኒስትር አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ግንቦት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. June 2, 2020)፦ ሰሞኑን በአምነስቲ ኢንተርናሽናል የወጣውን መግለጫ ተከትሎ የተለያዩ ተቃውሞዎች እየቀረቡ ሲሆን፣ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ወይዘሮ አዳነች አቤቤም በዚህ ጉዳይ ላይ የመንግሥት አቋም የሚያንጸባርቅ መልእክት አስተላልፈዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ግንቦት ፳፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. June 2, 2020)፦ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ አሳዛኝ የሚባሉ አጋጣሚዎች እየተስተናገዱ ነው። በኢትዮጵያ የቫይረሱ መከሰት ከተሰማበት ጊዜ ወዲህ አስገራሚ፣ አስጨናቂና ያልተጠበቁ ተግባራት ሲፈጸሙም ታይተዋል። በአርባ ምንጭ በቫይረሱ የተጠረጠረች የ25 ዓመት ወጣት ራስዋን ያጠፋች ሲሆን፤ በተደረገው ምርመራ ከቫይረሱ ነፃ መኾኗ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ግንቦት ፳፫ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 31, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በአንድ ቀን ሦስት ሰዎች ሲሞቱ፤ 109 የሚኾኑ አዲስ ተጠቂዎች ተገኙ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 29, 2020)፦ ከዕለት ዕለት እየጨመረ የመጣው የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች ቁጥር አሳሳቢ እየኾነ በመጣበት በዚህ ወቅት በ24 ሰዓት ውስጥ በተደረገ ምርመራ 137 ሰዎች መያዛቸውና የአንድ ሰው ሕይወት ማለፉ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ግንቦት ፳፩ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 29, 2020)፦ በኢትዮጵያና በሱዳን ድንበር ላይ በሁለቱ አገሮች ወታደሮች መካከል ጦርነት መከፈቱንና በተካሔደው ውጊያም ሕይወት መጠፋቱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ግንቦት ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 28, 2020)፦ ግንቦት 20 ቀን ለማሰብ ትናንት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና የትግራይ ክልላዊ መንግሥት (ሕወሓት) ከሰጡት መግለጫ ባሻገር፤ የተለያዩ ክልሎችና ታዋቂ ሰዎች የተሰጡ መግለጫዎች የተለያዩ ምልክታዎች የታዩባቸው ሲሆን፤ ከቀድሞ የውዳሴ ጋጋታ ወጣ ያሉም ኾነው ተገኝተዋል። የኢትዮጵያ ዛሬ ድረገጽ ዝግጅት ክፍልም እነዚሁን የተለያዩ ምልከታዎች ለመዳሰስ ሞክሯል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ግንቦት ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 28, 2020)፦ የኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ ሥርጭት በኢትዮጵያ ውስጥ እጅግ አስጊ ወደሚባል ደረጃ እየተሸጋገረ ስለመኾኑ አመላካች ሪፖርቶች እየወጡ ሲሆን፣ በዛሬው የጤና ሚኒስቴር ዕለታዊ መረጃ በአንድ ቀን 100 የሚኾኑ የኮሮና ቫይረስ ተጠቂዎች መገኘታቸውን አሳውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ግንቦት ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 27, 2020)፦ በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጤና ኮሌጅ የሁለተኛ ዲግሪ ተማሪ ወጣት በቤተ ሙከራ ውስጥ በስለት ተወግታ ሕይወቷ እንዳለፈ ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ግንቦት ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. May 27, 2020)፦ አስቸኳይ ጊዜ አዋጁን መሠረት በማድረግ ተግባራዊ እንዲኾኑ ተወስነው ከነበሩት መመሪያዎች ውስጥ ኮድ ሁለት ተሽከርካሪዎች ላይ ተጥሎ የነበረው የእንቅስቃሴ ገደብን የተመለከተውና በሦስት ሌሎች ጉዳዮች ላይ ማሻሻያ መደረጉ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...