ብልጽግና ምርጫውን ሲገመግም፤ ኢዜማ በምርጫው ሒደት ላይ መግለጫው ይጠበቃል
ኢዜማ ድምፅ መስጠቱ ከተጠናቀቀ በኋላ የምርጫ ሒደቱን በተመለከተ የመጀመሪያውን መግለጫ የሚሰጥ ፓርቲ ይኾናል
ኢዛ (ረቡዕ ሰኔ ፲፮ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 23, 2021)፦ የብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ስድስተኛውን አገር አቀፍ ምርጫ 2013 ሒደት የተመለከተ ግምገማ ማድረጉን ሲያሳውቅ፤ ኢዜማ አጠቃላይ የምርጫውን ሒደት በተመለከተ መግለጫ እንደሚሰጥ ገልጿል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



