ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምርጫው ከተወዳደሩ ፓርቲ መሪዎች ጋር መከሩ
እናመሰግናችኋለን ብለዋቸዋል
ኢዛ (ሰኞ ሰኔ ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 28, 2021)፦ ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ 2013 በተደረገ በአንደኛ ሳምንቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በምርጫው ከተወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር መምከራቸውና ምስጋና ማቅረባቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ሰኔ ፳፩ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 28, 2021)፦ ስድስተኛው አገራዊ ምርጫ 2013 በተደረገ በአንደኛ ሳምንቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ በምርጫው ከተወዳደሩ የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች ጋር መምከራቸውና ምስጋና ማቅረባቸው ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (እሁድ ሰኔ ፳ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 27, 2021)፦ ኢትዮጵያ ከማዕድን ዘርፍ የምታገኘው የውጭ ምንዛሪ ባለፉት ሁለት ዓመታት መሻሻል የታየበት ሲሆን፣ በሚቀጥለው በጀት ዓመትም ከ1.5 (ከአንድ ነጥብ አምስት) ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ለማግኘት እቅድ መያዙንና ባለፉት 11 ወራትም ከ668 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 26, 2021)፦ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮምሽን በስድስተኛው አገራዊ ምርጫ 2013 ላይ ኮምሽኑ ያካሔደውን አጠቃላይ ክትትልና ግምገማ፣ እንዲሁም ተፈጸሙ ያላቸውን ግድፈቶች የሚያመላክተውን የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርቱን ይፋ አደረገ። በተፎካካሪ ፓርቲ አባላቶች እና ደጋፊዎች ላይ ግድያ፣ ድብደባ እና የአካል ጉዳት መድረሱን ሪፖርቱ አካትቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ቅዳሜ ሰኔ ፲፱ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 26, 2021)፦ በሞስኮ የዓለም አቀፍ የጸጥታ ጉዳዮች ጉባዔ ላይ ተሳታፊ የነበሩት ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ በህዳሴ ግድብ ዙሪያ ኢትዮጵያ ከሱዳን እና ከግብጽ ጋር የተፈጠረውን አለመግባባት በጦርነት ለመፍታት ፍላጐት የሌላት መኾኑን፤ ነገር ግን ኢትዮጵያን ሉዓላዊነቷን ለሚደፍር ጠላት ግን ዝግጁ መኾኗን ገለጹ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሰኔ ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 25, 2021)፦ በአሸባሪነት የተፈረጀው የሕወሓት ዋና ዋና አባላት የንግድ እና የመኖሪያ ሕንፃዎች ላይ ገለልተኛ አስተዳዳሪ እንዲሾም ውሳኔ ተላለፈ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሰኔ ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 25, 2021)፦ ግብጽ እና ሱዳን በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በአፍሪካ ሕብረት እየተደረገ ያለውን ድርድር እንዲያከብሩ ኢትዮጵያ ለጸጥታው ምክር ቤት ጥያቄ አቀረበች። የግብጽንና የሱዳንን ጥያቄም ውድቅ አደረገች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ዓርብ ሰኔ ፲፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 25, 2021)፦ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽንን (ኢሰመኮን) በምክትል ኮሚሽነርነት እና በተለያዩ ዘርፎች ኮሚሽን ኾነው የሚያገለግሉ ተሿሚዎች ሹመት ዛሬ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ጸደቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 24, 2021)፦ በኦሮሚያ ክልል በነገሌ ምርጫ ክልል ከ100 በላይ በሚኾኑ የምርጫ ጣቢያዎች ምርጫው እንዳይካሔድ የተላለፈን መመሪያ በመጣስ በመካሔዱ በእነዚህ ጣቢያዎች የተደረገው ምርጫ 2013 ተቀባይነት እንደማይኖረው የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ገለጸ። ይህ የተፈጠረበት ምክንያት ምርጫ ቦርድ ድምፅ መስጫ ወረቀቱ ላይ በግል የተወዳደሩትን ግለሰብ ባለማሳተሙ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 24, 2021)፦ ባለፈው ሰኞ ሰኔ 14 ቀን በተካሔድው ምርጫ 2013፣ ኢዜማ በተወዳደረባቸው በርካታ የምርጫ ክልሎች ያጋጠሙትንና ለምርጫ ቦርድ ያሳወቃቸውን በርካታ ተግዳሮቶችን ተመልክቶ ውሳኔ የማይሰጥባቸው ከኾነ ጉዳዩን ወደ ፍርድ ቤት እንወስዳለን አለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ሰኔ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. June 24, 2021)፦ በሶማሌላንድ በርበራ ወደብ በኢትዮጵያ አሥራ ዘጠኝ በመቶ የባለቤትነት ድርሻ የተያዘው የበርበራ ተርሚናል ኮሪደርና የመጀመሪያ ዙር ማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቆ አገልግሎት ጀመረ። ቀሪው ድርሻ 30 በመቶ የሶማሌላንድ ሲሆን፣ 51 በመቶ ደግሞ የዲፒ ወርልድ እንደኾነ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...