የረቡዕ ግጥም ፬ኛ ዓመት፣ ቁ. ፲፫

በኑሮው በጤናው ሁሉ ተሟልቶለት
ምንድነው የሚለው?
በኑሮው በጤናው ሁሉ ተሟልቶለት
ሲጠላ ለሚኖር ማስመሰል አቅቶት
አስመሳይ የኾነ አስመሳይ ላልኾነው
ሊመክረው ቢነሳ ምንድነው የሚለው?
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)