ማስታወሻ (ፕ/ር መስፍን)
ለአንድነት ምክር ቤት አባሎች
ፕሮፌሠር መስፍን ወ/ማርያም (የካቲት 20 ቀን 2001 ዓ.ም.)
ቅንጅትን ያፈረሰው የጥቂት ሰዎች ግለኛና አምባገነናዊ አሰራር በሌላ መልክ በአንድነት ውስጥ ሲከሰት
መግቢያ
አንድ መሰረታዊ ጥያቄ የሚያከራክር ሆኖ አላገኘሁትም፤ያነጋገርኳቸው የአንድነት አባላት ሁሉ ከመድረክ ጋር መቀራረብ፣ መወያየትና መመካከር አስፈላጊ መሆኑን ያምናሉ። ትልቁና ዋናው ጥያቄ በአንድነትና በመድረክ መካከል የሚፈጠረው ግንኙነት መዋቅራዊ ነው? ወይስ ተግባራዊ? (structural or functional?) የሚለው ይሆናል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...

ፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም (ጥር 2001 ዓ.ም.) 


