ማስታወሻ (ፕ/ር መስፍን)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ለአንድነት ምክር ቤት አባሎች

ፕሮፌሠር መስፍን ወ/ማርያም (የካቲት 20 ቀን 2001 ዓ.ም.)

ቅንጅትን ያፈረሰው የጥቂት ሰዎች ግለኛና አምባገነናዊ አሰራር በሌላ መልክ በአንድነት ውስጥ ሲከሰት

መግቢያ

አንድ መሰረታዊ ጥያቄ የሚያከራክር ሆኖ አላገኘሁትም፤ያነጋገርኳቸው የአንድነት አባላት ሁሉ ከመድረክ ጋር መቀራረብ፣ መወያየትና መመካከር አስፈላጊ መሆኑን ያምናሉ። ትልቁና ዋናው ጥያቄ በአንድነትና በመድረክ መካከል የሚፈጠረው ግንኙነት መዋቅራዊ ነው? ወይስ ተግባራዊ? (structural or functional?) የሚለው ይሆናል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እኩል ስናለቅስ፡ እናታችን የሞተችብንም እናታቸው ገበያ የሄደችባቸውም

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

የሪፖርተር ዘገባ፤ ባትወዱትም ስሙት

የማነ ናግሽ የሪፖርተሩ ዘጋቢ የማነ ናግሽ፤ የካቲት 11 ቀን 2001 .. ህወሓት የተመሰረተበትን 34 ዓመት  አስመልክቶ በአዲስ አበባ የሚኖሩ የትግራይ ተወላጆች ከህወሀት ተወካይ ጋር ባደረጉት ውይይት ላይ ተገኝቶ እንዲህ ሲል ዘገበ። በነገራችን ላይ፡ የማነ የሚለውን ስም ስሰማ ድንግጥ እላለሁ። ስመ ሞክሼውን፡ የቀድሞ ወዳጄን ሌላኛውን የማነን ትዝ ስለሚያሰኘኝ ይሆናል። ስለሌላኛው የማነ ሌላ ጊዜ እነግራችኋለሁ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ብርቱ ካህናችን ካለሽበት ቀድሺ፤ ካለንበት እንሳላለን

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ጉዞ ወደ ቃሊቲ፤ በመድረክ “መድረቅ”

አባኪያ - ከሀገረ ካናዳ

የዛሬ ዘጠኝ ዓመት አካባቢ ያነበብኩት፡ የአምባሳደር ዘውዴ ረታ መጽሐፍ “የኤርትራ ጉዳይ” ላይ ከቶም የማይዘነጋኝ አንድ ፀሐፊ ትዕዛዝ ወልደጊዮርጊስ ወልደዮሐንስ ወይንም ወልደዮሐንስ ወልደጊዮርጊስ ይመስሉኛል ያን ጊዜ በአውሮፓ ሆኖ በኤርትራ ጉዳይ ላይ ለሚከራከረው አክሊሉ ሀብተወልድ የተናገሩት አረፍተ ነገር አለ። “አንተ ከዚያ በርታ እኔ ከዚህ እበረታልሀለሁ” አይነት ነገር። በዚህ ሰዓት ብርቱካን ያንን የምትችል መሰለኝ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኦ ለኦባማ ነበር፤ የኦባማን ተወጣነው፤ አሁን ኦ ለኦባንግ!!

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

 የኢትዮጵያዊው ኦባማ ውልደት!!

አፍቃሬ - ኦባንግና ልጅ ተክሌ ከካናዳ

የ2009 ቋንቋችን “ኦባንግ በዲ.ሲ. ለኢትዮጵያ ያሰልፈናል” ቢሆንስ። ኦባንግ ጥቁሩ አይደለም። ኦባንግ አኝዋኩ አይደለም። ኦባንግ ወጣቱ አይደለም። ኦባንግ የኢትዮጵያዊያንን ሁሉ ቁስላትና ህማማት ሊሸከም የተዘጋጀው ኦባንግ ሜቶ። ዋናው ጠላት፣ ዋናው ጅብ ኢህአዴግ ስጋችንን እየበላን፤ እርስ በርስ የምንሻኮትባትን ሳይሆን፤ ቅድሚያ ለጋራ ጠላት የምንሰጥባትን የኢትዮጵያዊነት አጀንዳ ያነገበውን ኦባንግን ልንከተለው ይገባል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሽማግሌና ሽምግልና (ፕ/ር መስፍን)

የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5

Star ActiveStar ActiveStar ActiveStar ActiveStar Active

Prof. Mesfin W/Mariamፕሮፌሠር መስፍን ወልደማርያም (ጥር 2001 ዓ.ም.)

በብዙ ሚልዮን ለሚቆጠሩ ኢትዮጵያውያን ሽምግልና አድባር ነው፤ ከቤተሰብ ጀምሮ በትንሽም ማኅበረሰብ ውስጥ ግጭት አይጠፋም፤ የሚፈጠረውን ማናቸውም ዓይነት ግጭት ለማለሳለስና በስምምነት ለመተካት የሚደረገው ባህላዊ ሽምግልና በመልኩም በባህርዩም ዛሬ በሽምግልና ስም ከምናየው በጣም የተለየ ነው። በኢትዮጵያ ባህል ሽምግልና የሚነሳው ከመንፈሣዊ መሠረት ላይ ነው። ሽምግልና የአምላክ ተግባር ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ቆሞ ከመሄድ በፊት ብዙ ጊዜ መውደቅ አለ (ዳኛቸው ቢያድግልኝ)

Star InactiveStar InactiveStar InactiveStar InactiveStar Inactive

ዳኛቸው ቢያድግልኝ / ጥር 5 ቀን 2001 ዓ.ም.

ኢትዮጵያውያን እንኳን ደስ አላችሁ!

አንዳንዶቻችን አቤቱ ወደ ፈተና አታግባን እያልን ዳር በቆምንበት ሰዐት ፈተናችንን እንቀበል ዘንድ ብርታትን፣ በአሸናፊነት እንወጣው ዘንድ ጥበብን አብዝተህ ስጠን ያሉ ፈጥነው እየገሰገሱ ነው።

ሙሉውን አስነብበኝ ...