የነፃነት ጎህ ሲቀድ (የመጸሐፍ ቅኝት) በመስፍን ማሞ ተሰማ
ጠሀፊ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ
ቅኝት መስፍን ማሞ ተሰማ
የቅኝት ትኩረት - በአሰብ ጥያቄ ዙሪያ
መንደርደሪያ
የነፃነት ጎህ ሲቀድ በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን ህዝባችን ለዴሞክራሲያዊና መልካም አስተዳደር መቆም ያደረገውን ልዩና ታላቅ የተጋድሎ ታሪክ በታሪክ መዘክርነት ያቀረበ ታሪካዊ መጥሀፍ ነው። ሙሉውን አስነብበኝ ...
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ጠሀፊ ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ
ቅኝት መስፍን ማሞ ተሰማ
የቅኝት ትኩረት - በአሰብ ጥያቄ ዙሪያ
መንደርደሪያ
የነፃነት ጎህ ሲቀድ በሀገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ የተከሰተውን ህዝባችን ለዴሞክራሲያዊና መልካም አስተዳደር መቆም ያደረገውን ልዩና ታላቅ የተጋድሎ ታሪክ በታሪክ መዘክርነት ያቀረበ ታሪካዊ መጥሀፍ ነው። ሙሉውን አስነብበኝ ...
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





ደራሲ - ፍቅሩ ኪዳኔ
ቅኝት - መስፍን ማሞ ተሰማ
መነሻ
በምኖርበት ከተማ ሲድኒ ውስጥ የአማርኛ መፃህፍት አስመጪና አከፋፋይ የለም። ይህንን ችግር የሚያውቁ በሜልበርን ከተማ የሚኖሩ ወዳጆቼ ባመቻቸው ቁጥር የኢትዮጵያዊያን መናኸሪያ ወደ ሆነችው ‘ፉት ስክሬይ’ ወደምትባለው ቀበሌ እየዘለቁ በዚያ ከሚገኝ የመፃህፍት መደብር የአውስትራሊያን ምድር ከረገጡት አዳዲስ የአማርኛ መፃህፍት መካከል የቻሉትን ያህል ይልኩልኛል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





በአቢይ አፈወርቅ
ጆርጅ ኦርዌል ናፖሊዮን የተባለውን መሪ ባህሪ ሲቀርፅ፤ “መለስ ዜናዊ የሚባል አምባገነን ይነሳል” በሚል ትንቢት አልነበረም። ይሁንና የአሁኑ የኢትዮጵያ መሪ ከኦርዌሉ ናፖሊዮን ጋር እጅግ የተማሰለ ባህሪ ይዞ ስናይ በርግጥ ይህ መፅሀፍ ስለዛሬይቱ ኢትዮጵያ የተፃፈ ያህል ነው የሚሰማን።
ሙሉውን አስነብበኝ ...የአንባብያን ድምፅ: 4 / 5





አልወለድም
ደራሲ - አቤ ጉበኛ
አስተያየት - መስፍን ማሞ ተሰማ
መነሻ
በተለያዩ ማህበራዊና ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ የረዥም ርቀት ጭውውት ከምናደርጋቸው ወዳጆቼ መኻል በቅርቡ ዳጎስ ያለ ፖስታ ደረሰኝ። ከፍቼ ስመለከተው የአቤ ጎበኛ አልወለድም መጽሐፍ ፎቶ ኮፒ ነበር።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
የአንባብያን ድምፅ: 5 / 5





አረጋዊ በርሀ (ዘሔግ)
በቅርቡ “መለስ ዜናዊ እና የህወሓት የትግል ጉዞ” በሚል ርዕስ፣ ፀሐፊ ኢያሱ መንገሻ (ኮ/ል) ተብሎ፣ ባለ 313 ገፆች አንድ መጽሐፍ መጋቢት 2002 ዓ.ም. አዲስ አበባ ታትሞ ወጥቶ፤ ከጫፍ እስከ ጫፍ አነበብኩላቸው። መጽሐፉ አቶ መለስን ልዩ የታሪክ ካባ ለማልበስ ሲባል ብዙ የተደከመበት የፈጠራ ቅንብር መሆኑ ገና ከሽፋኑና ከመቅድሙ ያስታውቃል። ለዚሁም በተጨማሪ ፕሬዝዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ከባህል ሚኒስትሩ ጋር በመሆን በሸራተን ሆቴል ደግሰው ነሐሴ 22 ቀን 2002 ዓ.ም. መርቀውለታል። ፀሐፊው ኮ/ል ኢያሱ መንገሻ ይባል እንጂ፤ በዚህ የፈጠራ ቅንብር የአቶ መለስ እጅ በእጅጉ እንዳለበት ብዙ ጠቋሚ ነጥቦች በዚህ መጽሐፍ ይገኛሉ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...