ቆንጂት ብርሃን አስነበበችን (ነሲቡ ስብሐት)
በ”ምርኮኛ” መጽሐፍ ላይ የግል አስተያየት
ነሲቡ ስብሐት (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
በአንድ ብዕር ሁለት መጽሐፍ። የዚያን ትውልድ ተጋድሎና የዘመኑን መቅሰፍት። በአንድ በኩል በወጣትነት ዘመኑ ያ ትውልድ ለሀገሩ አንድነት፣ ለሰው ልጆች መብትና ለዴሞክራሲ ያደረገውን ተጋድሎና የከፈለውን መስዋዕትነት፤ በሌላ በኩል የዛሬው ወጣቶች ደግሞ በኤች.አይ.ቪ. ቫይረስ የተጠቁትን ወገኖች በግብረ ሰናይ ድርጅቶች አማካይነት የሚያደርጉትን እንክብካቤና ሕይወት አርዝም ጥረት።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ይድረስ ለሥነኪን ተጠባቢው አለማየሁ ታዬ - ታለህበት
ታምራት ታረቀኝ 




