በኢሕአዴግና በተፎካካሪዎቹ መካከል በሚደረገው ድርድር የዲያስፓራ ሚና ምን ይሁን?
ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ አገር ውስጥ ከሚንቀሳቀሱ ተፎካካሪ ፓርቲዎች ጋር ለመደራደር ቅድመ ዝግጅት እያደረገ መሆኑ ይታወቃል። በዚህ ድርድር ላይ የዲያስፖራው ተሳትፎ ምን ይሁን? በቀጥታስ ሆነ በተዘዋዋሪ መሳተፍ አለበት ወይ? ተጽዕኖስ ማስረግ አለበት ወይስ የለበትም? ... በሚሉ ርዕሰ ጉዳዮች ዙሪያ ፎረም 65 ከአቶ እስራኤል ገደቡ እና ከአቶ ግርማ ካሳ ጋር ውይይት አድርጓል።
ሙሉውን ውይይት ለማድመጥ፣ የማጫወቻ ቁልፉን ይጫኑ!