በአዲስ አበባ ቦንብ ፈንድቶ አንድ ግለሰብ ላይ ጉዳት ደረሰ

የሕገወጡ ሕወሓት ቡድን ተላላኪዎች በመዲናዋ የጥፋት ተግባር ለመፈጸም ያዛጋጇቸው የጦር መሣሪዎች ተይዘዋል
ኢዛ (ረቡዕ ኅዳር ፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. November 11, 2020)፦ በአዲስ አበባ አድዋ ድልድይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ዛሬ ጠዋት ቦምብ ፈንድቶ በአንድ ግለሰብ ላይ ጉዳት መድረሱን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ገለጸ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...