የምርጫው ቀን ለሦስት ሳምንታት ሊራዘም እንደሚችል ታወቀ
በመራጮች ምዝገባ ሒደትና በሌሎች ክንውኖች ላይ በተፈጠረው መዘግየት ምክንያት መኾኑ ተገልጿል
ኢዛ (ቅዳሜ ግንቦት ፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 15, 2021)፦ ግንቦት 28 ቀን 2013 ዓ.ም. እንደሚካሔድ የሚጠበቀው ስድስተኛው አገር አቀፍ ምርጫ 2013 በሦስት ሳምንታት ሊራዘም እንደሚችል የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



