EPRDF

ኢሕአዴግ

በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ይመክራል

ኢዛ (ዓርብ ኅዳር ፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. November 15, 2019)፦ የተለያዩ ውሣኔዎችን ያሳልፋል ተብሎ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ ግንባር (ኢሕአዴግ) ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በአገራዊ ጉዳዮች ላይ ለመምከር ነገ ኅዳር 6 ቀን 2012 ዓ.ም. እንደሚሰበሰብ ታወቀ።

ኮሚቴው በነገው ዕለት የሚሰበሰብባቸው ዝርዝር አጀንዳዎች ባይገለጹም፤ ከኢሕአዴግ ጽ/ቤ የወጣው መረጃ በወቅታዊ አገራዊ ጉዳዮች ላይ የሚወያይና የወደፊቱን አቅጣጫዎችንም እንደሚያስቀምጥ ያስረዳል። (ኢዛ)

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ