በአማራ ክልል የተቃውሞ ሰልፎች ቀጥለዋል
"አማራን ማሳደድ ይቁም! ሕጻናትን መግደል እና ከተማ ማፍረስ ጀግንነት አይደለም!”
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፲፪ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 20, 2021)፦ በአማራ ላይ ያነጣጠሩ ዘር ተኮር ጥቃቶች እንዲቆሙ እና መንግሥት እነዚህን ጥቃቶች እንዲያስቆም አጥብቀው የጠየቁ ሰላማዊ ሰልፎች በባሕር ዳር፣ በደብረ ማርቆስ፣ በወልዲያ እና በተለያዩ የአማራ ክልል ከተሞች ተካሔዱ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



