የታጠቁ ኃይሎች ጥቃት አልቆመም
በጅማ እና በደቡብ ክልል በአማሮ ልዩ ወረዳ ታጣቂዎች ንጹኀንን ገደሉ
ኢዛ (እሁድ ሚያዝያ ፲፯ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 25, 2021)፦ በጅማ እና በደቡብ ክልል ደግሞ በአማሮ ልዩ ወረዳ የታጠቁ ኃይሎች ሰዎች ስለመግደላቸው እየተገለጸ ሲሆን፤ ግድያው ብሔር ተኮር ስለመኾኑም በጥቃቱ ዙሪያ እየተሠራጩ ያሉት መረጃዎች እያመለከቱ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



