በእነ ጃዋር መሐመድ ላይ በግልጽ ችሎት ሊሰማ የነበረው የዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ቃል እንዳይሰማ ታገደ
አቶ በቀለ ገርባ የኮቪድ 19 ክትባት እንዲሰጣቸው ጠየቁ
ኢዛ (ማክሰኞ ሚያዝያ ፭ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. April 13, 2021)፦ ባሳለፈው ሳምንት በእነ ጃዋር መሐመድ ላይ በዝግ ችሎት የምስክሮቼን ላሰማ የሚል ጥያቄው ውድቅ የተደረገበት ዓቃቤ ሕግ ለጠቅላይ ፍርድ ቤት ይግባኝ በማለቱ፤ ከዛሬ ማክሰኞ ሚያዝያ 5 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በግልጽ ችሎት ሊሰማ የነበረው የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ምስክሮች ቃል እንዳይሰማ አሳገደ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



