ንግድ ባንክና ዳሽን ባንክ ከአፍሪካ 100 ምርጥ ባንኮች ውስጥ ገብተዋል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም ፳፬-24 ቀን ፳፻፩-2001 ዓ.ም. October 4, 2008)፦ ሁለት የኢትዮጵያ ባንኮች ባላቸው ካፒታል ከአፍሪካ 100 ምርጥ ባንኮች ዝርዝር ውስጥ መግባታቸውን አፍሪካን ቢዝነስ መድሔት ዘገበ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 57ኛ ደረጃን ሲይዝ፣ ዳሽን ባንክ 88ኛ ደረጃ ላይ ተቀምጧል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
አዲሱ የቴዲ ጠበቃ የዳኛው ረዳት ነበሩ 


