የግንቦት ሰባት ንቅናቄ በኑርንበርግ ህዝባዊ ስብሰባ ክፍል ፩
Ethiopia Zare (ቅዳሜ ሰኔ 7 ቀን 2000 ዓ.ም. June 14, 2008)፦ ግንቦት 7 የፍትህ የነፃነትና የዴሞክራሲ ንቅናቄ ዛሬ ረፋዱ ላይ በጀርመን ኑርንበርግ ከተማ ከደጋፊዎቹና ከኢትዮጵያውያን የሚያደርገውን ህዝባዊ ውይይት መጀመሩ ታወቀ። በዚህ ህዝባዊ ውይይት የንቅናቄው መሥራቾች የሆኑት ዶ/ር ብርሃኑ ነጋ እና አቶ መስፍን አማን እንደተገኙ ታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...


