በስዊድን የስደተኞች ማኅበር ከስደተኞች ጉዳይ አጥኚ ተወካዮች ጋር ውይይት አደረገ

አቶ ፋንታሁን አሰፋ Fantahun AssefaEthiopia Zare(እሁድ የካቲት 17 ቀን 2005 ዓ.ም. February 23, 2013)፦ በስዊድን የሚገኘው የኢትዮጵያ ስደተኞች ማኅበር የኢትዮጵያን ጉዳይ ከሚከታተሉ የኢሚግሬሽን ተወካዮች ጋር ፌብሪዋሪ 6 ቀን 2013 ዓ.ም ውይይት አደረገ። ይህንኑም ጉዳይ ቀደም ሲል በኢትዮጵያ እስር ቤት ከርመው የተፈቱት ጋዜጠኞች ማርቲን ሼቢ እና ዮሃን ፐርሾን ለኢሚግሬሽን ባለስልጣናት እንዳስረዱ አቶ ፋንታሁን ገልጸዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በጅሃዳዊ ሐረካታ ፊልም ላይ ከ33ቱ ፔቲሽን ፈራሚዎች የተሰጠ መግለጫ

Ethiopia Zare (ሐሙስ የካቲት 7 ቀን 2005 ዓ.ም. February 14, 2013)፦ የኢትዮጵያ ቴሌቭዥን በተከታታይ ያሳየውን ”ጅሃዳዊ ሐረካት” የተሰኘ ፊልም አስመልክቶ፤ ሰላሳ ሦስቱ ፔቲሽን ፈራሚዎች ባወጡት መግለጫ ”ለዘመናት በፍቅርና መከባበር የኖረን ህዝብ በደረቅ ፕሮፓጋንዳ መነጣጠልና መከፋፈልም ሆነ የመብት ጥያቄውን ማዳፈን አይቻልም!” በማለት በፊልሙ ላይ ያላቸውን ተቃውሞ ገልጸዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በስዊድን 136 000 ክሮነር ለኢሳት ተሰበሰበ

አርቲስትና አክቲቪስት ታማኝ በየነ Artist and activist Tamagne Beyene on ESAT fundrising in Stockholm, Feb 10, 2013የገንዘቡ መጠን በስዊድን ከክብረወሰን ተመዝግቧል

ሙስሊሙና ክርስቲያኑ አንድነቱን ከመቼውም ጊዜ በላይ አሳይቷል

Ethiopia Zare(ሰኞ የካቲት 4 ቀን 2005 ዓ.ም. February 11, 2013) ፦ ቅዳሜ የካቲት 2 ቀን 2005 ዓ.ም. በስዊድን ዋና ከተማ በስቶክሆልም በተካሄደው የኢሳት (የኢትዮጵያ ሳተላይ ቴሌቭዥን) የገቢ ማሰባሰቢያ ዝግጅት 136 ሺህ የስዊድን ክሮነር የተሰበሰበ ሲሆን፤ በዚህ ዝግጅት ላይ ሙስሊም ኢትዮጵያውን ከመቼውም ጊዜ በላይ ተሳትፎ ያደረጉበት መሆኑ ታውቋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

33ቱ ፓርቲዎች ኢህአዴግን አስጠነቀቁ

(ፍኖተ ነፃነት ጥር 27 ቀን 2005 ዓ.ም.) 33ቱ ፓርቲዎች “ኢህአዴግ ስለ አካባቢ ምርጫ የሰጠው መግለጫ የጥያቄዎቻችንን ትክክለኛነትና አግላይ አቋሙን ያረጋገጠበት ነው” በሚል ርዕስ መግለጫ አወጡ። ኢህአዴግን አቋሙን እንዲያስተካክልም አስጠነቅቀዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ኢትዮጵያ ዛሬ ድረገጽ የኢትዮጵያና የናይጄሪያን ግጥሚያ በቀጥታ ታስተላልፋለች

African Cup of Nations, South Africa 3013ጨዋታውን በሞባይሎ ወይንም በኮምፒዩተር መመልከት ይችላሉ

Ethiopia Zare (ሰኞ ጥር 20 ቀን 2005 ዓ.ም. January 28, 2013)፦ ነገ ማክሰኞ ጥር 21 ቀን 2005 ዓ.ም. (ጃንዋሪ 29 ቀን 2013 እ.ኤ.አ.) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ከናይጄሪያ ጋር በደቡብ አፍሪካ የሚያሂደውን ጨዋታ የኢትዮጵያ ዛሬ ድረገጽ በቀጥታ የሚያስተላልፍ መሆኑን በደስታ ይገልጻል። በሥራ፣ በመንገድ፣ ወይም የቴሌቭዥን ቻናል የሌላችሁ በሞባይላችሁ ወይንም በኮምፒዩተራችሁ በመጠቀም የቀጥታ ስርጭቱን ትመለከቱ ዘንድ ተጋብዛችኋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኤርትራ መንግስት አደጋ ላይ ወድቋል

Presidant Isaias Afewerki ፕሬዝዳንት ኢሣያስ አፈወርቂየፕ/ት ኢሣያስ አፈወርቂ ሴት ልጅም ታግዳለች

በአገዛዙ የተማረሩ ወታደሮች የቴሌቭዥን ጣቢያውን ተቆጣጥረውት ነበር

Ethiopia Zare (ማክሰኞ ጥር 14 ቀን 2005 ዓ.ም. January 22, 2013)፦ ከሁለት መቶ በላይ የሆኑ የኤርትራ መንግስት ወታደሮች መንግስታቸውን ተቃውመው በትናንትናው ዕለት ሰኞ ጀንዋሪ 21/2013 ዓ.ም. የማስታወቂያ ሚንስቴሩን መ/ቤት ከበው በቁጥጥር ስር አውለዋል። የፖለቲካ ተሀድሶ እንዲደረግና የህሊና እስረኞች በሙሉ እንዲፈቱ ሀሳብ እንዳላቸውም አስታውቀዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ሰዓሊ ያሬድ ንጉሱ የሳለው የኦባማ ምስል (ፖርትሬት) ለእይታ ቀረበ

የአሜሪካ ካውንስል ጄኔራል የሆኑት ካውንስሌት አን ካላጋን መርቀውታል

የአሜሪካ ካውንስል ጄኔራል አን ካላጋን እና ሰአሊ ያሬድ ንጉሱ
የአሜሪካ ካውንስል ጄኔራል አን ካላጋን እና ሰአሊ ያሬድ ንጉሱ

Ethiopia Zare (ሰኞ ጥር 13 ቀን 2005 ዓ.ም. January 21, 2012) ኢትዮጵያዊው ሰአሊ ያሬድ ንጉሱ የመጀመሪያውን ጥቁር አሜሪካዊ ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማን ፖርትሬት ለሁለተኛ ጊዜ ቃለ መሀላ ከፈጸሙበት ከዛሬ እለት ጀምሮ በቫንኩቨር ካናዳ በሚገኘው የአሜሪካ ኢምባሲ ለሶስት ሳምንታት ለእይታ መቅረቡ ታወቀ። በቫንኩቨር ካናዳ የአሜሪካ ካውንስል ጄኔራል የሆኑት ወ/ት አን ካላጋን በምረቃው ላይ ተገኝተው ንግግር አድርገዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ