የኢህአዴግ ምክር ቤት መሪዎቹን መረጠ
አቶ ደሳለኝ ኃይለምሪያም ሊቀመንበር ሲሆኑ በምክትልነት አቶ ደመቀ መኮንን ተመርጠዋል
Ethiopia Zare (ቅዳሜ መስከረም 5 ቀን 2005 ዓ.ም. Sebtember 13, 2012)፦ ለበርካታ ወራት ቁርጡ ባልታወቀ የአመራር ክፍተት ሲታመስ ነበረው ህወሃት መራሹ የኢህአዴግ መንግስት ለ21 አመታት ሀገሪቱን በሽግግር መንግስት ፕሬዚዳንትነትና ጠቅላይ ሚኒስትርነት የመሩትን አቶ መለስ ዜናዊን ቦታ የሚተካ አመራር የመረጠ ሲሆን የድርጅቱ ዋና ሊቀመንበር አቶ ደሳለኝ ኃይለማሪያምን ሲመርጥ አቶ ደመቀ መኮነንን በምክትል ሊቀመንበርነት ሰየመ። ሙሉውን አስነብበኝ ...








