አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ተሸነፈ፣ ወንድሙ ነኀስ አገኘ
”የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን ወጣትና ተተኪ ሯጮችን የማዘጋጀትና የማሰለፍ ብቃት ያንሰዋል” አትሌቲክስ አፍቃሪ ኢትዮጵያውያን

Ethiopia Zare (ቅዳሜ ሐምሌ 28 ቀን 2004 ዓ.ም. August 4, 2012)፦ በዛሬው ዕለት በለንደን ኦሎምፒክ በተካሄደው የአስር ሺህ ሜትር የወንዶች ሩጫ ሶማሊያ ሞቃዲሾ ውስጥ የተወለደውና የ29 ዓመቱ የእንግሊዝ ሯጭ ሙሐመድ ፋራህ አንደኛ ሲወጣ፣ ኢትዮጵያውያኖቹ ወንድማቾች ታሪኩ በቀለ እና ቀነኒሳ በቀለ ሦስተኛና አራተኛ ወጥተዋል። ቀነኒሳ በቀለ በዚሁ ርቀት ያለፉትን ሁለት ኦሎምፒኮች ክብረወሰን መስበሩ ይታወሳል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
በታምሩ ገዳ



