የኮሚሽነር አበረ አዳሙ የቀብር ሥርዓት ተፈጸመ
ቀብራቸው በባሕር ዳር ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል
ኢዛ (ሐሙስ ሚያዝያ ፳፰ ቀን ፳፻፲፫ ዓ.ም. May 6, 2021)፦ በድንገተኛ ሕመም መሞታቸው የተነገረው የአማራ ክልል የቀድሞ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር አበረ አዳሙ የቀብር ሥርዓታቸው ዛሬ ሐሙስ ሚያዝያ 28 ቀን 2013 ዓ.ም. በባሕር ዳር ፈለገ ገነት ቅዱስ ጊዮርጊስ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈጽሟል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



