ቻይና የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ የበረራ እገዳ ጣለች
እገዳው ለአንድ ሳምንት ሲሆን፤ ወደ ሻንጋይ የሚደረግ በረራ ላይ ነው
ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 26, 2020)፦ የቻይና ሲቪል አቪየሽን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ የአንድ ሳምንት በረራ እገዳ ማድረጉን አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 26, 2020)፦ የቻይና ሲቪል አቪየሽን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ላይ የአንድ ሳምንት በረራ እገዳ ማድረጉን አስታውቋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 26, 2020)፦ የአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተፈጸመው ጥቃት ዋናው ዒላማ ኦርቶዶክሳውያን ምእመናን እንደነበሩ በመግለጽ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ጠንከር ያለ መግለጫ አውጥታለች። በፖለቲካ ፓርቲዎች ርዕዮተ ዓለማዊ ጥቃት እየደረሰባት እንዳለ ያስታወቀችው ቤተ ክርስቲያኒቱ፤ ከ67 በላይ ምእመናን በግፍ እና በአሠቃቂ ኹኔታ መገደላቸውን ከዐቢይ ኮሚቴው የመጀመሪያ ደረጃ ሪፖርት መረዳትዋን አስታውቃለች።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፳ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 26, 2020)፦ የሱዳኑ ጠቅላይ ሚኒስትር አብደላ ሐምዶክ የታላቁን ህዳሴ ግድብ ለመጎብኘት የመጀመሪያው የተፋሰሱ አገር መሪ ሊኾኑ ነው።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ የፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬትን ለአንድ ዓመት በዋና ሥራ አስፈጻሚነት ሲመሩ የቆዩት አቶ በቀለ ሙለታና ምክትላቸው አቶ ብሩክ ከበደ ከኃላፊነታቸው ተነስተው በአዲስ ተተክተዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ አዲሷ የአዲስ አበባ ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ አዲስ አበባ ከተማን የሚመጥን የጸጥታ መዋቅር እንደሚገነቡ አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፲፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 25, 2020)፦ የፌዴራል ፖሊስ የደንብ ልብሱን ሊቀይር መኾኑንና አዳዲስ የፖሊስ ዘርፎችን ወደ ሥራ ሊያስገባ መኾኑን የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል አስታወቁ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ከነኀሴ 11 - 17 ቀን 2012 ዓ.ም.) ካሳለፍነው ሳምንት ቀዳሚ ዜናዎች ውስጥ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ ለ10 የሥራ ኃላፊዎች ሹመት መስጠታቸው ነው። በተለይ የምክትል ከንቲባ ኢንጅነር ታከለ ኡማ ስንብት ያልተጠበቀ ሲሆን፣ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ 32ኛዋ ከንቲባ ኾነዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 24, 2020)፦ አቶ መለስ ዓለሙ የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ኾነው ሲያገለግሉ የቆዩትን አቶ ተስፋዬ በልጅጌን በምተካት የአዲስ አበባ ብልጽግና ጽ/ቤት ኃላፊ ኾነው ሲሾሙ፤ አቶ ተስፋዬ በሚኒስትር ማዕረግ ወደ ዋናው የብልጽግና ጽ/ቤት ተዛውረዋል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሰኞ ነኀሴ ፲፰ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 24, 2020)፦ ለአራተኛ ጊዜ በቢሾፍቱ (ደብረዘይት) ወረዳ ፍርድ ቤት የቀረቡት አቶ ልደቱ አያሌው የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ተደረገ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...
ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፲፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 20, 2020)፦ በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የሚያዙ ሰዎች ቁጥር አሳሳቢ በሚባል ደረጃ እየጨመረ በመምጣት፤ በአንድ ቀን 1,778 ሰዎች በቫይረሱ መጠቃታቸውን የሚያመለክት ሪፖርት ዛሬ ተደረገ። ከዚህ ቀደም ከፍተኛውና በአንድ ቀን ውስጥ ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች የተመዘገበው ባለፈው ቅዳሜ ሲሆን፤ ቁጥሩም 1,652 ነበር። በአምስት ቀን ውስጥ በዛሬው ዕለት ያ አኀዝ በ126 ጭማሪ አሳይቷል።
ሙሉውን አስነብበኝ ...