በእነአቶ ጃዋር የክስ መዝገብ ምስክሮች መሰማት ጀመሩ
አቶ ጃዋር በግል እንዲታከሙ ትእዛዝ ተሰጥቷል
ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፲፬ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 20, 2020)፦ በእነአቶ ጃዋር መሐመድ መዝገብ ተቋርጦ የነበረው የዓቃቤ ሕግ ምስክሮችን የመስማት ሒደት ዛሬ ሐሙስ ነኀሴ 14 ቀን 2012 ዓ.ም. ተጀመረ። አቶ ጃዋር በማላውቀው ሐኪም መነካት አልፈልግም አለ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



