ከ1,700 በላይ የኦሮሚያ የመንግሥት ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ እርምጃ ተወሰደ
ኃላፊነታቸውን ባለመወጣትና በብጥብጡ ውስጥ በመሳተፍ የተጠረጠሩ ናቸው
ኢዛ (ማክሰኞ ነኀሴ ፭ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 11, 2020)፦ ከአርቲስት ሐጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ በተከሰተው ኹከት ተሳትፎ ነበራቸው ተብለው የተጠረጠሩ ከ1,700 በላይ የመንግሥት ኃላፊዎችና ሠራተኞች ላይ እርምጃ መወሰዱን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት አስታወቀ።
ሙሉውን አስነብበኝ ...



