አብሮነት የዚህችን አገር ችግር መንግሥት ብቻውን ለመወጣት አቅም የለውም አለ

አቶ ልደቱ አያሌው እና ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት

በወቅታዊ ጉዳዮች ዛሬ መግለጫ አውጥቷል

ኢዛ (እሁድ ነኀሴ ፲ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 16, 2020)፦ ከፍተኛ አመራሩ በእስር የሚገኙበትና የሦስት ፓርቲዎች ጥምረት የኾነው አብሮነት ለኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መንግሥት የአገሪቱን ዘርፍ ብዙ ችግሮች ለብቻው መፍታት አቅም የሌለው በመኾኑ አስቸኳይ ሁሉን አቀፍ የውይይትና የምክክር መድረክ እንዲዘጋጅ ጠየቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በአንድ ቀን 1,652 ሰዎች ኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው

Total coronavirus cases in Ethiopia, August 15, 2020

በቀን የመመርመር አቅም ከ22 ሺህ በላይ ኾኗል
በበሽታው የሞቱ ሰዎች ቁጥር ወደ 509 ከፍ ብሏል

ኢዛ (ቅዳሜ ነኀሴ ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 15, 2020)፦ ባለፉት 24 ሰዓታት ለ22,252 ሰዎች የኮቪድ 19 የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎላቸው፤ 1,652 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ተጠቂ መኾናቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

23 ሺህ ግራም ወርቅ በቦሌ በኩል ሊወጣ ሲል ተያዘ

በሕገወጥ መንገድ ወደ ዱባይ ሊወጣ ሲል የተያዘው ወርቅ

ግምቱ ከ46 ሚሊዮን ብር በላይ ነው

ኢዛ (ቅዳሜ ነኀሴ ፱ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 15, 2020)፦ በትናንትና ዕለት ግምቱ ከ46 ሚሊዮን ብር በላይ የሚኾን 23 ሺህ ግራም ወርቅ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ጣቢያ ወደ ዱባይ ሊወጣ ሲል መያዙን የገቢዎች ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች በዋስ ከእስር እንዲለቀቁ ተወሰነ

Wolaita

እንዲቀቁ መደረጉ በዞኑ ያለውን አለመረጋጋት ያረግባል ተብሎ ይጠበቃል

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ ከሁለት ቀን በፊት ተይዘው በእስር ላይ የነበሩት የወላይታ ዞን ከፍተኛ አመራሮች፤ ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበው በዋስ እንዲለቀቁ ተወሰነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

በኢትዮጵያ በአንድ ቀን ከ1000 በላይ የኮሮና ተጠቂዎች ተገኙ

Total coronavirus cases in Ethiopia, August 13, 2020

የሟቾች ቁጥር 479 ደረሰ፤ በሁለት ወር ጊዜ ውስጥ ብቻ 23,038 ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ መከሰቱ ከተሰማበት ጊዜ ወዲህ በከፍተኛ ቁጥር ቫይረሱ የተገኘባቸው ሰዎች በዛሬው ዕለት ሪፖርት ተደረገ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

ትራንስ ኢትዮጵያ መጋዘኖች ታሽገዋል

Trans Ethiopia and TPLF

ሠራተኞች ሥጋት ላይ ናቸው

ኢዛ (ሐሙስ ነኀሴ ፯ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 13, 2020)፦ በሕወሓት ከሚመራው ከኤፈርት ኩባንያዎች መካከል አንዱ የኾነው “ትራንስ ኢትዮጵያ” በአዲስ አበባና ከአዲስ አበባ ውጭ ያሉ መጋዘኖች ስለመታሸጋቸው ተሰማ። ሠራተኞች ሥጋት ላይ ናቸውም ተብሏል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የ2012 ዓ.ም. 48ኛ ሳምንት አንኳር ወሬዎች

Ethiopia Zare's weekly news digest, week 48th, 2012 Ethiopian calendar

የዓመቱ አርባ ስምንተኛ ሳምንት አንኳር ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ክንውኖች

ኢዛ (ከሐምሌ 27 - ነኀሴ 3 ቀን 2012 ዓ.ም.) ያሳለፍነው ሳምንት የተለያዩ ክዋኔዎች የተስተናገዱበት ነው። የታላቁ ህዳሴ ግድብ ድርድር በዚህ ሳምንት ተጀምሮ መልሶ ተቋርጧል። ዛሬ ሌላ ዙር ይጠበቃል። ከፖለቲካ አንፃር የብልጽግና ፓርቲ ቁጥጥርና ኢንስፔክሽን ኮምሽን የመዋቅር አደረጃጀት ሊያደርግ መኾኑ ሲገለጽ፤ የኦሮሚያ ብልጽግና ፓርቲ ደግሞ በዝግ ግምገማ የገባበት ሳምንት ነበር። በዚህ መሐል አፈትልኮ የወጣው የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ምክትል ፕሬዝዳንት ንግግር በሳምንቱ መጨረሻ ላይ አጀብ ያሰኘ ኾኖ ብቅ ብሏል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የኦነግ አጋጅና ታጋጅ ድራማ

Dawud Ibas and OLF leaders

ሊቀመንበሩ አቶ ዳውድ ስድስት አመራሮች አግጃለሁ ሲሉ፤ ታጋቾቹ የምናውቀው ነገር የለም አሉ

ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 12, 2020)፦ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በኦነግ ውስጥ መከፋፈል እየታየ ስለመኾኑ በተደጋጋሚ እየተነገር ሲሆን፤ ዛሬ የወጡ መረጃዎች ደግሞ ይህንኑ ክፍፍል አጉልተው ያሳዩ ኾነዋል።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

የአማራ ብልጽግና ፓርቲ የአቶ ሽመልስ ንግግር በሥራ አስፈጻሚ ደረጃ እንዲገመገም ወሰነ

አቶ አገኘሁ ተሻገር፣ አቶ ሽመልስ አብዲሳ

“ትሕነግ እና ኦነግ ሸኔን በመተባበር መታገል ያስፈልጋል” አቶ ተሻገር አገኘሁ

ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 12, 2020)፦ ሰሞኑን የኦሮሚያ ክልል ፕሬዝዳንት ተናገሩ በተባለው ጉዳይ ላይ አቶ ሽመልስ አብዲሳ ባሉበት በብልጽግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ ደረጃ እንዲገመገም የአማራ ብልጽግና ፓርቲ ውሳኔ ማሳለፉ ተገለጸ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

እነአቶ ጃዋር ዳኛ ይቀየርልን ብለው ያቀረቡት ጥያቄ ውድቅ ኾነ

Jawar Mohammed (L), Bekele Gerba (R)

“አቤቱታው በማስረጃ የተደገፈ አይደለም” ፍርድ ቤቱ

ኢዛ (ረቡዕ ነኀሴ ፮ ቀን ፳፻፲፪ ዓ.ም. August 12, 2020)፦ እነአቶ ጃዋር መሐመድ በተከሰሱበት ክስ ጉዳያቸውን የሚያየው የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ ይቀየርልኝ ብለው አቅርበውት የነበረው አቤቱታ ውድቅ ኾነ።

ሙሉውን አስነብበኝ ...

አዲስ ቪዲዮ

ይከተሉን!

ስለእኛ

መጻሕፍት

ቪዲዮ

ኪነ-ጥበብ

ዜና እና ፖለቲካ