የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፴፰
የዘመኔ ለቅሶ
የዘመኔ ኀዘን
አልችልም ላወጋው ልናገር ጨርሶ
የዘመኔን ኀዘን የዘመኔን ለቅሶ
ዓይኔም ታዘብኩት ጆሮዬም ገረመኝ
ስንቱን ጉድ አየሁት ስንቱን ጉድ አሰማኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
የዘመኔ ለቅሶ
አልችልም ላወጋው ልናገር ጨርሶ
የዘመኔን ኀዘን የዘመኔን ለቅሶ
ዓይኔም ታዘብኩት ጆሮዬም ገረመኝ
ስንቱን ጉድ አየሁት ስንቱን ጉድ አሰማኝ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)