የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፴፱
የፎቆች ግንባታ በአዲስ አበባ
ሠራበት ትልቅ ፎቅ
እንግድነት መጥቶ፣ “ቤት የእግዜር!” ብንለው
“ገብረ”ን ጨመረና የራሱ አደረገው
አፋችንን ይዘን ገርሞን ስንሳሳቅ
ከቤት አስወጥቶን ሠራበት ትልቅ ፎቅ
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)



