የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፵፩
ለማወቅ ከፈለክ ጓደኞቹን ቁጠር።
ጓደኞቹን ቁጠር
ሐሜት አቀርሽቶት ፊትህ ሲዝረበረብ
እሱን እዛው ትተህ አስቀምጠህ በገደብ
ምን ያህል እንደሆን ያቦካው ሰው ድምር
ለማወቅ ከፈለክ ጓደኞቹን ቁጠር።
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)



