የረቡዕ ግጥም ፫ኛ ዓመት፣ ቁ. ፵
የተማማልንበት እግዜሩን ረሳን
እግዜርን ረሳን
አለመተማመን በልባችን ይዘን
እንድንተማመን ሰው አቁመን ማልን
መሃላ ስናፈርስ ሰዉ ዝም ሲለን
በጥፋት ፈራጁን እግዜርን ረሳን
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)
የተማማልንበት እግዜሩን ረሳን
አለመተማመን በልባችን ይዘን
እንድንተማመን ሰው አቁመን ማልን
መሃላ ስናፈርስ ሰዉ ዝም ሲለን
በጥፋት ፈራጁን እግዜርን ረሳን
ወለላዬ ከስዊድን (This email address is being protected from spambots. You need JavaScript enabled to view it.)